ላለፉት 60 ዓመታት
በኢየሩሳሌም ገዳማት የኖሩትና በእግራቸው ከኢትዮጵያ ወደ ቅድስት አገር የሚጓዙትና ጥንታዊ
ትውፊት ከፈፀሙት አበው መካከል የነበሩት ብፁዕነታቸው በሕመም እና በእርግና ምክንያት በተወለዱ
በ 92 ዓመታቸው የካቲት 10 ለሊት ባደረባቸው ሕመም ከዚህ አለም በሞት ተለይተዋል የአባታችንን ነፍስ አምላክ በገነት ያሳርፍልን::
Tuesday, February 21, 2012
አረጋዊው አባት ብፁዕ አቡነ አብሳዲ አረፉ።
Subscribe to:
Post Comments (Atom)
No comments:
Post a Comment