Tuesday, March 20, 2012

የዋልድባ ጉዳይ አበቃለት ማለት ነው?

እንዴት ነው ነገሩ የዋልድባ ጉዳይ አበቃለት ማለት ነው? ትላንት መንግስት ስምምነት ላይ እንደተደረሰ እና ሌላ ሀሳብ ያለው ካለ ግን ብሎ  “ገዳማችን ይህን የሚደግፍ እንጂ የፀረ ሰላም ሀይሎች መሸሸጊያ አይደለም በዋልድባ ገዳም ስም የግል ጥቅማቸውን ለማራመድ የሚሯሯጡ ኃይሎችን እንቃወማለን” በማለት ፓለቲካዊ ይዘት እንዲኖረው ማድረጉ ምን ይሉታል እውን ወደ 18 አብያተ ክርስቲያናትን መንግስት እንዲያፈርስ መነኮሳቱ የሚፈቅዱ የመስለናልን? ይልቁንም ለመሰዋት እንደተዘጋጁ ባለፈው ሳምንት ሐሙስ በ6/7/04  በቪኦዬ ሪዲዮ የቀረበውን እንስማ


No comments:

Post a Comment