Sunday, September 9, 2012

አሮጌውን ሰው አስወግዱ ኤፌ. 4:22

በመልአከ ሰላም ቀሲስ ደጀኔ ሺፈራው 

 "ፊተኛ ኑሮአችሁን እያሰባችሁ እንደሚያታልል ምኞት የሚጠፋውን አሮጌውን ሰው አስወግዱ  በአእምሮአችሁም መንፈስ ታደሱ፥ ለእውነትም በሚሆኑ ጽድቅና ቅድስና እንደ እግዚአብሔር ምሳሌ የተፈጠረውን አዲሱን ሰው ልበሱ።" ኤፌ4:22-24


"እንግዲህ አሕዛብ ደግሞ በአእምሮአቸው ከንቱነት እንደሚመላለሱ ከእንግዲህ ወዲህ እንዳትመላለሱ እላለሁ በጌታም ሆኜ እመሰክራለሁ።"ኤፌ4:17

 

" የአሕዛብን ፈቃድ ያደረጋችሁበት በመዳራትና በሥጋ ምኞትም በስካርም በዘፈንም ያለ ልክም በመጠጣት ነውርም ባለበት በጣዖት ማምለክ የተመላለሳችሁበት ያለፈው ዘመን ይበቃልና።" 1ጴጥ.4:3

1 comment:

  1. I love to disseminate information that I've built up with
    the yr to assist improve team overall performance.


    Feel free to surf to my weblog SEO

    ReplyDelete